• ወደ ዓለም አቀፉ ድረ-ገጽ ይመለሱ
WageIndicator Logo
ኢትዮጵያ ውስጥ ስራChevron
የምንሰራውChevron
ስለ እኛChevron
Search
ያግኙን
arrow
ኢትዮጵያ ውስጥ ስራ
የበለጠ ለማወቅ ይህንን ክፍል ያስሱ።
ዝቅተኛ ክፍያ
የመኖሪያ ደመወዝ
ደመወዝArrow
የአሠሪና ሠራተኛ ሕግArrow
የደምወዝ የዳሰሳ ጥናት
ስራና ደመወዝን
ደመወዝና የሥራ ሰዓት
የዓመት ዕረፍት እና በሳምንታዊና በህዝብ በዓላት መስራት
ውሎችና ስንብቶች
የቤተሰብ ሀላፊነቶች
ወሊድ እና ሥራ
ጤንነትና ደህንነት በስራ ቦታ
ስራና ህመም
ማህበራዊ ዋስትና
በስራ ቦታ ፍትሀዊ አያያዝ
የሰራተኛማህበራት መብት
ሁሉንም ርዕሶች ያስሱ
የምንሰራው
የበለጠ ለማወቅ ይህንን ክፍል ያስሱ።
መረጃ እና አገልግሎቶች
ፕሮጀክቶች [ENG]
ክስተቶች [ENG]
ህትመቶች [ENG]
ዜና እና ታሪኮች [ENG]
ስለ እኛ
የበለጠ ለማወቅ ይህንን ክፍል ያስሱ።
ማን እንደሆንንArrow
አጋሮቻችን [ENG]
የምንሰራባቸው ቦታዎች [ENG]
ፖሊሲዎቻችን እና እቅዶቻችን [ENG]
የፕሬስ ክፍል [ENG]
ያግኙን [ENG]
ከእኛ ጋር ይስሩ [ENG]
ስልጠና ስራዎች [ENG]
ታሪካችን
የዳታ ተጠቃሚዎች
Scroll left
Scroll right
  1. ኢትዮጵያ
  2. ኢትዮጵያ ውስጥ ስራ
  3. የአሠሪና ሠራተኛ ሕግ
  4. ወሊድ እና ሥራ

ወሊድ እና ሥራ

ይህ ገጽ ለመጨረሻ ጊዜ ተዘምነ: 2026-01-07

የወሊድ ፈቃድ

በኢትዮጵያ ህገ-መንግስት እና በአሰሪና ሰራተኛ አዋጅ መሰረት ሴት ሰራተኞች በህክምና ዶክተር ምክር የ120 ቀናት (ከመውለዷ በፊት 30 ቀናት እንዲሁም ከወሊድ በኋላ 90 ቀናት) የወሊድ ፈቃድ ከሙሉ ክፍያ ጋር የማግኘት መብት አላቸው:: እርጉዝ በ30ቀናት የቅድመ ወሊድ ፍቃዷ ጊዜ ውስጥ ያልወለደች እንደሆነ እስክትወልድ ድረስ ተጨማሪ ፍቃድ የማግኘት መብት አላት፡፡ እርጉዝ ሴት 30 ቀን ፍቃዷ ከመጠናቀቁ በፊት ከወለደች የድህረ ወሊድ ፍቃዷ ከወለደች በኋላ ይጀምራል፡፡ ከወሊድ ፈቃድ በተጨማሪ ሠራተኞች ከእርግዝና ጋር ለተያያዙ የሕክምና ምርመራዎች ከክፍያ ጋር ፈቃድ የማግኘት፣ በሕክምና ዶክተር ሲታዘዝም የእርግዝና እረፍት ከክፍያ ጋር የማግኘት መብት አላቸው፡፡ በ2011ዓ.ም በተሻሻለው የአሰሪና ሰራተኛ ጉዳይ አዋጅ የወሊድ ፈቃድ ከ90 የስራ ቀናት ወደ 120 የስራ ቀናት ከፍ ብሏል፡፡

ምንጭ፡-በ1987 የፀደቀው የኢትዮጵያ ህገ-መንግስት አንቀፅ 35(5)፤ የአሰሪና ሰራተኛ አዋጅ ቁጥር 1156/2019 አንቀጽ 88

ገቢ

የወሊድ ፈቃድ ሙሉ ደምወዝ የሚከፈልበት ፍቃድ ነው፡፡ የተሻሻለው የአሰሪና ሰራተኛ ጉዳይ አዋጅ ነፍሰጡር የሆነች ሠራተኛ በቅድመ-ወሊድ (30 ቀናት) እንዲሁም በድህረ-ወሊድ (90 ቀናት) ወቅት ሙሉ ደምወዟ እንዲከፈላት ያዛል፡፡ አጠቃላይ የወሊድ ፈቃድ ከ90 የስራ ቀናት ወደ 120 የስራ ቀናት ከፍ ብሏል፡፡ የኢትዮጵያ ህገ-መንግሰት ሴት ሰራተኞች የወሊድ ፈቃድ ከሙሉ ደምወዝ ጋር የማግኘት መብት እንዳላቸው ይደነግጋል፡፡

ምንጭ፡ በ 1994 በወጣው የኢትዮጵያ ህገ-መንግስት አንቀጽ 35(5)፣ የአሰሪና ሰራተኛ አዋጅ ቁጥር 1156/2019 አንቀጽ 88; ምንጭ ISSA የሀገር ፕሮፋይል

ነፃ የህክምና አገልግሎት

በወሊድ ህክምናን በተመለከተ ምንም አይነት ድንጋጌ የለም፡፡ እኤአ በ2010 አዲስ የማህበራዊ ጤና ደንብ አዋጅ ወጥቷል፡፡ ይህም ሁሉም ሠራተኞች የማህበራዊ ጤና መድን ዕቅድ አባላት እንዲሆኑ ይጠይቃል፡፡ ቢሆንም ይህ ህግ ወሊድን የተመለከቱ የጤንነት ጥቅሞችን በቀጥታ አይመለከትም፡፡ 2022 የወጣው የማህበረሰብ አቀፍ የጤና መድህን አዋጅ ቁጥር 1273 ለአለም አቀፍ የጤና ሽፋን ይሰጣል።

ወሊድ እና ሥራን የተመለከቱ ድንጋጌዎች

  • የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግስት 1994 / Constitution of Ethiopia 1994
  • የአሰሪና ሰራተኛ አዋጅ ቁ. 1156/2011 / Labour Proclamation No. 1156/2019

ተያያዥ ርዕሶች

ከስራ ከመባረር ጥበቃ ለሰራተኛ ሴቶች የማጥባት ዕረፍት የቤተሰብ ሀላፊነቶች ስራና ህመም ውሎችና ስንብቶች
ተዛማጅ ገጾች
ስራና ደመወዝንደመወዝና የሥራ ሰዓትየዓመት ዕረፍት እና በሳምንታዊና በህዝብ በዓላት መስራትውሎችና ስንብቶችማሳሰቢያ እና የስራ ስንብት ክፍያየቤተሰብ ሀላፊነቶችወሊድ እና ሥራከስራ ከመባረር ጥበቃለሰራተኛ ሴቶች የማጥባት ዕረፍትጤንነትና ደህንነት በስራ ቦታስራና ህመምየአካል ጉዳት /የስራ ላይ ጉዳት ጥቅምማህበራዊ ዋስትናየስራ አጥነት ጥቅምበስራ ቦታ ፍትሀዊ አያያዝየስራ ቦታ ወሲባዊ ትንኮሳህፃናት በስራ ቦታየግዳጅ ስራየሰራተኛማህበራት መብት
ይህ ገጽ ለመጨረሻ ጊዜ ተዘምነ: 2026-01-07

የወሊድ ፈቃድ

በኢትዮጵያ ህገ-መንግስት እና በአሰሪና ሰራተኛ አዋጅ መሰረት ሴት ሰራተኞች በህክምና ዶክተር ምክር የ120 ቀናት (ከመውለዷ በፊት 30 ቀናት እንዲሁም ከወሊድ በኋላ 90 ቀናት) የወሊድ ፈቃድ ከሙሉ ክፍያ ጋር የማግኘት መብት አላቸው:: እርጉዝ በ30ቀናት የቅድመ ወሊድ ፍቃዷ ጊዜ ውስጥ ያልወለደች እንደሆነ እስክትወልድ ድረስ ተጨማሪ ፍቃድ የማግኘት መብት አላት፡፡ እርጉዝ ሴት 30 ቀን ፍቃዷ ከመጠናቀቁ በፊት ከወለደች የድህረ ወሊድ ፍቃዷ ከወለደች በኋላ ይጀምራል፡፡ ከወሊድ ፈቃድ በተጨማሪ ሠራተኞች ከእርግዝና ጋር ለተያያዙ የሕክምና ምርመራዎች ከክፍያ ጋር ፈቃድ የማግኘት፣ በሕክምና ዶክተር ሲታዘዝም የእርግዝና እረፍት ከክፍያ ጋር የማግኘት መብት አላቸው፡፡ በ2011ዓ.ም በተሻሻለው የአሰሪና ሰራተኛ ጉዳይ አዋጅ የወሊድ ፈቃድ ከ90 የስራ ቀናት ወደ 120 የስራ ቀናት ከፍ ብሏል፡፡

ምንጭ፡-በ1987 የፀደቀው የኢትዮጵያ ህገ-መንግስት አንቀፅ 35(5)፤ የአሰሪና ሰራተኛ አዋጅ ቁጥር 1156/2019 አንቀጽ 88

ገቢ

የወሊድ ፈቃድ ሙሉ ደምወዝ የሚከፈልበት ፍቃድ ነው፡፡ የተሻሻለው የአሰሪና ሰራተኛ ጉዳይ አዋጅ ነፍሰጡር የሆነች ሠራተኛ በቅድመ-ወሊድ (30 ቀናት) እንዲሁም በድህረ-ወሊድ (90 ቀናት) ወቅት ሙሉ ደምወዟ እንዲከፈላት ያዛል፡፡ አጠቃላይ የወሊድ ፈቃድ ከ90 የስራ ቀናት ወደ 120 የስራ ቀናት ከፍ ብሏል፡፡ የኢትዮጵያ ህገ-መንግሰት ሴት ሰራተኞች የወሊድ ፈቃድ ከሙሉ ደምወዝ ጋር የማግኘት መብት እንዳላቸው ይደነግጋል፡፡

ምንጭ፡ በ 1994 በወጣው የኢትዮጵያ ህገ-መንግስት አንቀጽ 35(5)፣ የአሰሪና ሰራተኛ አዋጅ ቁጥር 1156/2019 አንቀጽ 88; ምንጭ ISSA የሀገር ፕሮፋይል

ነፃ የህክምና አገልግሎት

በወሊድ ህክምናን በተመለከተ ምንም አይነት ድንጋጌ የለም፡፡ እኤአ በ2010 አዲስ የማህበራዊ ጤና ደንብ አዋጅ ወጥቷል፡፡ ይህም ሁሉም ሠራተኞች የማህበራዊ ጤና መድን ዕቅድ አባላት እንዲሆኑ ይጠይቃል፡፡ ቢሆንም ይህ ህግ ወሊድን የተመለከቱ የጤንነት ጥቅሞችን በቀጥታ አይመለከትም፡፡ 2022 የወጣው የማህበረሰብ አቀፍ የጤና መድህን አዋጅ ቁጥር 1273 ለአለም አቀፍ የጤና ሽፋን ይሰጣል።

ወሊድ እና ሥራን የተመለከቱ ድንጋጌዎች

  • የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግስት 1994 / Constitution of Ethiopia 1994
  • የአሰሪና ሰራተኛ አዋጅ ቁ. 1156/2011 / Labour Proclamation No. 1156/2019

ተያያዥ ርዕሶች

ከስራ ከመባረር ጥበቃ ለሰራተኛ ሴቶች የማጥባት ዕረፍት የቤተሰብ ሀላፊነቶች ስራና ህመም ውሎችና ስንብቶች
ተዛማጅ ገጾች
ስራና ደመወዝንደመወዝና የሥራ ሰዓትየዓመት ዕረፍት እና በሳምንታዊና በህዝብ በዓላት መስራትውሎችና ስንብቶችማሳሰቢያ እና የስራ ስንብት ክፍያየቤተሰብ ሀላፊነቶችወሊድ እና ሥራከስራ ከመባረር ጥበቃለሰራተኛ ሴቶች የማጥባት ዕረፍትጤንነትና ደህንነት በስራ ቦታስራና ህመምየአካል ጉዳት /የስራ ላይ ጉዳት ጥቅምማህበራዊ ዋስትናየስራ አጥነት ጥቅምበስራ ቦታ ፍትሀዊ አያያዝየስራ ቦታ ወሲባዊ ትንኮሳህፃናት በስራ ቦታየግዳጅ ስራየሰራተኛማህበራት መብት
ይህን ገጽ ጥቀስ: © WageIndicator 2026  –  ኢትዮጵያ  –  ወሊድ እና ሥራ, የወሊድ ፈቃድ, ገቢ, ነፃ የህክምና አገልግሎት, ወሊድ እና ሥራን የተመለከቱ ድንጋጌዎች - ኢትዮጵያ
FacebookLinkedin
ስለ WageIndicator የበለጠ ይወቁ
ከ WageIndicator ቡድን ጋር ይገናኙ እና ስለ ሥራችን የበለጠ ይወቁ
ተጨማሪ ያንብቡ Go to the about us page
arrow
ያግኙን Go to the contact form
arrow
WageIndicator Logo
WageIndicator ኢትዮጵያ
ለተግባር የሚውል መረጃ
WageIndicator Foundation በዓለም አቀፍ ደረጃ በዝቅተኛ ደመወዝ፣ የመኖሪያ ደመወዝ፣ የመኖሪያ ታሪፍ እና የመኖሪያ ገቢ፣ ሥራዎች እና ደመወዞች፣ የአሰሪና ሠራተኛ ሕግ፣ የኅብረት ስምምነቶች፣ እንዲሁም በጊግ ሥራ እና የፕላትፎርም ኢኮኖሚ ዙሪያ መረጃዎችን የሚሰበስብ፣ የሚያወዳድር እና የሚያጋራ ገለልተኛ እና ለትርፍ ያልቆመ ዓለም አቀፍ ድርጅት ነው። እ.ኤ.አ. በ2000 የጀመርን ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት በ208 አገሮች እና ግዛቶች ውስጥ እንንቀሳቀሳለን።
ስራ እና መረጃ
ዝቅተኛ ደመወዝ
የመኖሪያ ደመወዝ
የደመወዝ ማጣሪያ
የአሰሪና ሠራተኛ ሕግ
የኅብረት ስምምነቶች
መረጃ እና አገልግሎቶች
የቅርብ ጊዜ መረጃዎች
ፕሮጀክቶች
ክስተቶች
ዜናዎች
ህትመቶች
ስለ እኛ
ማን እንደሆንን
ከእኛ ጋር ይሥሩ
ፖሊሲዎቻችን እና እቅዶቻችን
የፕሬስ ክፍል
FacebookInstagramLinkedinYoutube
Privacy PolicyCookies StatementWebsite Terms & ConditionsAccessibilityPowered by the WageIndicator Foundation